Notice: file_put_contents(): Write of 10183 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 18375 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Ahadu picture | Telegram Webview: yegna_mastawesha/37 -
Telegram Group & Telegram Channel
😘ሰሜናዊት ሙሽራ😘

🔥ክፍል 23

✍ደራሲ ዮሴፍ ተሾመ
.
.
#የመጨረሻ ክፍል..
.
.
የዮኒ ጎጄ ግብዐተ መሬት ከተፈፀመ ሶስት ቀን ሞላው።ዮኒ ጎጄ እንደዋዛ አረፈ።እነ ዮርዲ እሚወዱትን ጓደኛቸውን እንደዋዛ አጡ።ቀብር ላይ የተገኙት ከዶርም አባላት ዮናስ እና ዮርዳኖስ ናቸው።ሌሎቹ ስልካቸው ሊሰራ አልቻለም።በሶስተኛው ቀን ዮርዲ ዮኒና ደሴ መቃብሩ ጋር አበባ ይዘው ሊሰናበቱት ሔዱ።መቃብሩ ጋር ደርሰው እርማቸውን ካወጡ በኋላ መቃብሩን ከበው ተቀመጡ።ዮርዲዬ እንግዲህ መፅናናትን ይስጠን።አለ ዮኒ
"እመፀናበት ልብ አጣሁ
እሸሸግብት ጥግ አጣሁ አለ ሎሬቱ።ዮኒዬ አልቻልኩም ህይወቴ ምስቅልቅሉ ወጣ።አለ እያለቀሰ።
"ምነው ዮርዲዬ የተለየ ነገር ተፈጥሯል እንዴ?"አለ ዮኒ
ደሴ የተፈጠረውን በሙሉ ለዮኒ ነገረው። ዮኒ ከልቡ አዘነ ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ ደሴ እና ዮናስ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተው ተሰናበቱ እና ጉዙ ጀመሩ ።ደጀን ደረሱና ወረዱ።ዮርዲ ዮኒን ሊሰናበተው ሲል።ዮኒ አምበር አብሬህ ነው መሔድ አለብኝ በዚህ ሰአት አብሬህ ሆኜ ካላበረታሁህ ጓደኝነታችን ለመቼ ነው።አለ።ወደ አምበር አብረው ዘመቱ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሔዋን እና ቃለአብ ከሰመመናቸው ነቅተዋል።ነገር ግን ከሆስፒታል አልወጡም።ዶክተሮች ለቤተሰቧ የሶስት ወር ነፍሰ ጡር መሆኗ ተነገራቸው ።
ዮርዲ ደሴ እና ዮኒ አምበር ደርሰው ከእነ ዮርዲ ቤት አረፉ።ዮርዲ ለዮናስ መቀየሪያ ልብስ ሰጠው እና ደሴም ከዮርዲ ልብስ አንስቶ ሻወር ወሰዱ።የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ቅስማቸው ምንም እንኳን ቢሰበር ዮናስን በጥሩ ሁኔታ ተቀብለው ነው የተዋወቁት።ምሳ ከበሉ በኋላ ተሰባስበው ተቀመጡ።በዮርዳኖስ ጓደኛ ሞት የዮርዲ ቤተሰቦች ከልባቸው አዝነዋል።
"ልጄ የእኔ ጀግና እንግዲህ አንተ ትልቅ ሰው መሆንህን የምታስመሰክርበት ሰዐት አሁን ነው።መሸነፍ የለም።ችግሮች እንደው አንዴ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆነው መጥተውብሀል።መጠንከር አለብህ"አለ አቶ ተሾመ
"አባዬ በዚህ ሰዐት እኔን ሳይሆን ቃለአብን ነው ልትመክረው የሚገባ።ምን ያህል ደካማ እንደሆነና ምን እንደወሰነ አይታችኋል አይደል።እኔ ምንም አልሆንም" አለ እንባው ቀድሞት እየወረደ።
"ዮርዲዬ እሱን ቀለበት አውልቅ አንተ ጋር ከዚህ በኋላ ቦታ የለውም።ሔዋን ከቃለአብ አርግዛለች"ብላው ሌላኛ ዱብዳ ጨመሩለት።
ዮርዲ ቀለበቱን እና እጁ ጋር ያለውን ሀብል ፈቶ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠው እና በጉልበቱ ድፍት ብሎ ስቅስቅ አለ።ማንም ተው አላለውም በዚህ ሰዐት ተው ማለት ማባባስ መስሎ ታያቸው።የዮርዳኖስ ስልክ ተንጫረረ።
ደሳለኝ ከዮርዲ ኪስ አውጥቶ አነሳው።ሔሎ ሔኖክ ነኝ ከማህበረ ትጉሃን ዮርዳኖስ?"አለ።
"ነኝ ቀጥል"አለ ደሴ
"ለተፈጠረው ነገር በጣም አዝናለሁ"አለ
"አመሰግናለሁ"አለ ደሴ
"ወንድም ዮርዳኖስ ነገ ግጥሞችህ ወረዳችንን ወክለው ለዞን ይወዳደራሉ ።ስለሆነም ደብረማርቆስ ነገ ፕሮግራሙ ላይ መገኘት አለብህ"አለ ሔኖክ
"እሺ አመሰግናለሁ"አለ ደሴ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ መሔድ ሳይፈልግ በደሴ እና ዮኒ ጉትጎታ ብቻ እሺ አለ።ማርቆስ ከመሔዳቸው በፊት ታማሚዎችን መጠየቅ አለባቸውና ሶስቱም ሆስፒታል ሔዱ።መጀመሪያ ወደ ሔዋን ክፍል አቀኑ ።ደሴ ቀድሞ ገባና ጠይቋት ወጣ።ዮርዲ ገባ።ስታየው ደነገጠች።እሱ ሲያያት እንባው ተናንቀው እና ጉንጩን ሳይነካ ዱብ ዱብ አለ።ሲቃ እየተናናቀው ግን ዋጥ አደረገውና።እንኳን እግዚአብሔር አተረፈሽ አለ።
"አመሰግናለሁ "አለችና ማልቀስ ጀመረች
"ወይዘሮ ሔዋን ተይ አታልቅሺ ልትደሰቺ ነው የሚገባው እኮ።በዛ ላይ እኔንም አጎት አድርገሽኛል።ደስ ብሎኛል"አለና ክፍሉን በሳቅ አናጋው።ዮኒና ደሴ ክፍሉን በርግደው ገቡ እና ይዘውት ወጡ።
ዮርዲ ትንሽ ከተረጋጋ በኋላ ሶስቱም ወደ ቃለአብ ክፍል ገቡ።ቃለአብ ዮርዲን ሲያየው በሽታው አገረሸበት"ዮርዲዬ ውጣልኝ ዮርዲ ተወኝ ሒድልኝ"አለ።ዮርዳኖስ ግን ጠንክሮ ሊታየው ስለወሰነ የግዱን ፈገግ አለና።ሔዶ ግንባሩን ሳም አደረገዋና ተቀመጠ።ደሴም እንደዛው።ዮኒ እጁን ጨበጠው።
"ዮርዲ ልለምንህ ሒድልኝ እባክህ ልለምንህ ሒድ" እያለ አለቀሰ
ዮርዳኖስ በደመነፍስ ከተቀመጠበት ሔደና ቃለአብን በተኛበት በጥፊ አቀመሰው።"እውነቱን ልንገርህ ወንድምህ አልመስልህ እያልከኝ ነው እኔ በጭራሽ ተሸናፊ ደካማ ሞትን እንዳማራጭ የሚወስድ ልፍስፍስ ወንድም ሊኖረኝ አይችልም"አለ።
ቃለአብ ህመሙን እረስቶ ከአልጋው ላይ በደመነፍስ ተነሳ።"ዮርዲ ንገረኝ፣እኔ ማለት እኮ ህይወትህን በቁንጮው ያቆምኩት ሰው ነኝ።እንዴት ነው የአንተን ደስታ ነጥቄ የምኖረው"አለ እየጮኸ
"ቃለአብ ንገረኝ ፈልገህ ነው ያደረከው?ዮርዲን ልጉዳው ብለህ አስበህ ነው ያደረከው?"አለ
"ዮርዲ እባክህ ተወኝ" አለ ቃል በተሰላቸ ስሜት
ዮርዲ ቃለአብን እየጎተተ ሔዋን ክፍል ይዞት ገባ።ደሳለኝ እና ዮናስ ግራ ገብቷቸው ቆመው ያዩታል።
"ሔዋን ንገሪው ምንም እንዳላጠፋ ንገሪው።እባክሽ አስረጂው።ሁለታችሁም ምንም እንዳላጠፋችሁ በያ ንገሪው።"ብሎ ሔዋን የተኛችበት አልጋ ላይ ቁጭ አደረገው።በል ቃለአብ እውነቱን ንገረኝ።እኔ እንድበረታ ነው አይደል የምትፈልገው።እሱን ከሆነ የምትፈልገው ሔዋን ፍቅረኛህ ብቻ አይደለችም ከዚህ በኋላ የልጅ እናትህም ጭምር አለ ዮርዲ።
"አይሆንም አይሆንም"አለ ቃለአብ
"የምትደክምብኝ ከሆነ እኔ መበርታት እንዴት ይቻለኛል።የአንተን ውሳኔ ልክ ነው ማለት ነው።እኔ እደግመዋለሁ"ብሉ ሊወጣ ወደ በሩ ሲራመድ ቃለአብ ቀድሞት ከዮርዲ እግር ስር ወደቀ።
"ዮርዲ ገድለኸኝ ሒድ።ጭራሽ አታደርገውም"አለ
"ውሳኔዬን ካላከበርክ አደርገዋለሁ"አለ ዮርዲ እልህ ተያይዞት
"እሺ ዮርዲዬ እባክህ ተው ውሳኔህን አከብራለሁ"አለ ቃል።


ፍቅር ምንድን ነው?
ወጣቶች ሆይ የፍቅር ትርጉም እየገባን አይደለም።ፍቅር ማለት የሆነ ሰዐት ላይ አገርሽቶ የሆነ ሰዐት ላይ ደግሞ ሰከን የሚል ስሜት አይደለም።መላመድ ፍቅርን አያመጣም።መጀመሪያ ልብ ላይ የሌለን የፍቅር ስሜት ለማምጣት መሞከር ቂልነት ነው።ስንቶቻችን ነን ከነገ ለማይዘል ስሜት የፍቅርን ስም የምናጎድፍ።ፍቅር ግጥምጥሞሽ እንጂ ስሜቱን እናምጣ ብለን ስበን የምናመጣው አይነት የፍትወት ስሜት የለውም።ሔዋን እንደዚህ ትላለች።ዮርዲ ላይ የነበረኝ ፍቅር ወንድማዊ እንጂ ፍፁም ፆታዊ አልነበረም።መቀራረባችን ብቻ ፍቅር መስሎኝ ከዮርዲ ጋር ነበርኩ።ከዛም በዘለለ ጓደኞቼ በሙሉ ፍቅረኛ ስለነበራቸው እኔም ፍቅረኛ አለኝ ለማለት የማይሆን ጉድ ውስጥ ገብቼ ነበር።የዘመኑ ሙድ በቃ ጥንድ ነች ለመባል ወይም ጥንድ ነው ለመባል አፈቀርኩህ አፈቀርኩሽ እየተባባሉ የፍቅርን ትርጉም መላቅጡን አሳጥተው ከአልጋ ላይ ያልዘለለ ሆኖ ይቀራል።ግን በዮርዳኖስ ፍቅሬ ቃለአብን አገኘሁ።ዮርዳኖስን ለፍቅር ራሱን ሰጥቷልና አምላክ ይከፍለዋል ትላለች።ቃለአብ በበኩሉ እንደዚህ ይላል።ፍቅር አጋጣሚ ነው።ፍቅር ዮርዳኖስ ነው።ለወደደን ለእኛ ራሱን አሳልፎ ሰጠ።ዮርዲ እንደዚህ ይላል ።ፍቅር እግዚአብሔር ነው።እግዚአብሔር የሰው ልጆች በድለውት እንኳን ስለፍቅር ብሎ ራሱን መሰዋት አድርጎ አቀረበ።እኔም ሁለት ለተፋቀሩ ሰዎች ራሴን ገታሁ።ሔዋን ትክክለኛ አፍቃሪ ነች ለወንድሜ ለቃለአብ ትገባዋለች ይገባታል።እውነት የሔዋንን ውሳኔ ከልቤ ተቀብየዋለሁ።ለአሰበችበት አላማ ፅኑ ሆኖ መቆምን አየሁ።ይሉኝታ ይዟት ከእኔ ጋር አልተቀመጠችም።ልባችንን ማዳመጥ መቻልን እንዳለብን ሔዋን አስተምራኛለች።እኔም ያቺ ፍቅ



tg-me.com/yegna_mastawesha/37
Create:
Last Update:

😘ሰሜናዊት ሙሽራ😘

🔥ክፍል 23

✍ደራሲ ዮሴፍ ተሾመ
.
.
#የመጨረሻ ክፍል..
.
.
የዮኒ ጎጄ ግብዐተ መሬት ከተፈፀመ ሶስት ቀን ሞላው።ዮኒ ጎጄ እንደዋዛ አረፈ።እነ ዮርዲ እሚወዱትን ጓደኛቸውን እንደዋዛ አጡ።ቀብር ላይ የተገኙት ከዶርም አባላት ዮናስ እና ዮርዳኖስ ናቸው።ሌሎቹ ስልካቸው ሊሰራ አልቻለም።በሶስተኛው ቀን ዮርዲ ዮኒና ደሴ መቃብሩ ጋር አበባ ይዘው ሊሰናበቱት ሔዱ።መቃብሩ ጋር ደርሰው እርማቸውን ካወጡ በኋላ መቃብሩን ከበው ተቀመጡ።ዮርዲዬ እንግዲህ መፅናናትን ይስጠን።አለ ዮኒ
"እመፀናበት ልብ አጣሁ
እሸሸግብት ጥግ አጣሁ አለ ሎሬቱ።ዮኒዬ አልቻልኩም ህይወቴ ምስቅልቅሉ ወጣ።አለ እያለቀሰ።
"ምነው ዮርዲዬ የተለየ ነገር ተፈጥሯል እንዴ?"አለ ዮኒ
ደሴ የተፈጠረውን በሙሉ ለዮኒ ነገረው። ዮኒ ከልቡ አዘነ ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ ደሴ እና ዮናስ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተው ተሰናበቱ እና ጉዙ ጀመሩ ።ደጀን ደረሱና ወረዱ።ዮርዲ ዮኒን ሊሰናበተው ሲል።ዮኒ አምበር አብሬህ ነው መሔድ አለብኝ በዚህ ሰአት አብሬህ ሆኜ ካላበረታሁህ ጓደኝነታችን ለመቼ ነው።አለ።ወደ አምበር አብረው ዘመቱ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሔዋን እና ቃለአብ ከሰመመናቸው ነቅተዋል።ነገር ግን ከሆስፒታል አልወጡም።ዶክተሮች ለቤተሰቧ የሶስት ወር ነፍሰ ጡር መሆኗ ተነገራቸው ።
ዮርዲ ደሴ እና ዮኒ አምበር ደርሰው ከእነ ዮርዲ ቤት አረፉ።ዮርዲ ለዮናስ መቀየሪያ ልብስ ሰጠው እና ደሴም ከዮርዲ ልብስ አንስቶ ሻወር ወሰዱ።የዮርዳኖስ ቤተሰቦች ቅስማቸው ምንም እንኳን ቢሰበር ዮናስን በጥሩ ሁኔታ ተቀብለው ነው የተዋወቁት።ምሳ ከበሉ በኋላ ተሰባስበው ተቀመጡ።በዮርዳኖስ ጓደኛ ሞት የዮርዲ ቤተሰቦች ከልባቸው አዝነዋል።
"ልጄ የእኔ ጀግና እንግዲህ አንተ ትልቅ ሰው መሆንህን የምታስመሰክርበት ሰዐት አሁን ነው።መሸነፍ የለም።ችግሮች እንደው አንዴ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆነው መጥተውብሀል።መጠንከር አለብህ"አለ አቶ ተሾመ
"አባዬ በዚህ ሰዐት እኔን ሳይሆን ቃለአብን ነው ልትመክረው የሚገባ።ምን ያህል ደካማ እንደሆነና ምን እንደወሰነ አይታችኋል አይደል።እኔ ምንም አልሆንም" አለ እንባው ቀድሞት እየወረደ።
"ዮርዲዬ እሱን ቀለበት አውልቅ አንተ ጋር ከዚህ በኋላ ቦታ የለውም።ሔዋን ከቃለአብ አርግዛለች"ብላው ሌላኛ ዱብዳ ጨመሩለት።
ዮርዲ ቀለበቱን እና እጁ ጋር ያለውን ሀብል ፈቶ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠው እና በጉልበቱ ድፍት ብሎ ስቅስቅ አለ።ማንም ተው አላለውም በዚህ ሰዐት ተው ማለት ማባባስ መስሎ ታያቸው።የዮርዳኖስ ስልክ ተንጫረረ።
ደሳለኝ ከዮርዲ ኪስ አውጥቶ አነሳው።ሔሎ ሔኖክ ነኝ ከማህበረ ትጉሃን ዮርዳኖስ?"አለ።
"ነኝ ቀጥል"አለ ደሴ
"ለተፈጠረው ነገር በጣም አዝናለሁ"አለ
"አመሰግናለሁ"አለ ደሴ
"ወንድም ዮርዳኖስ ነገ ግጥሞችህ ወረዳችንን ወክለው ለዞን ይወዳደራሉ ።ስለሆነም ደብረማርቆስ ነገ ፕሮግራሙ ላይ መገኘት አለብህ"አለ ሔኖክ
"እሺ አመሰግናለሁ"አለ ደሴ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ዮርዳኖስ መሔድ ሳይፈልግ በደሴ እና ዮኒ ጉትጎታ ብቻ እሺ አለ።ማርቆስ ከመሔዳቸው በፊት ታማሚዎችን መጠየቅ አለባቸውና ሶስቱም ሆስፒታል ሔዱ።መጀመሪያ ወደ ሔዋን ክፍል አቀኑ ።ደሴ ቀድሞ ገባና ጠይቋት ወጣ።ዮርዲ ገባ።ስታየው ደነገጠች።እሱ ሲያያት እንባው ተናንቀው እና ጉንጩን ሳይነካ ዱብ ዱብ አለ።ሲቃ እየተናናቀው ግን ዋጥ አደረገውና።እንኳን እግዚአብሔር አተረፈሽ አለ።
"አመሰግናለሁ "አለችና ማልቀስ ጀመረች
"ወይዘሮ ሔዋን ተይ አታልቅሺ ልትደሰቺ ነው የሚገባው እኮ።በዛ ላይ እኔንም አጎት አድርገሽኛል።ደስ ብሎኛል"አለና ክፍሉን በሳቅ አናጋው።ዮኒና ደሴ ክፍሉን በርግደው ገቡ እና ይዘውት ወጡ።
ዮርዲ ትንሽ ከተረጋጋ በኋላ ሶስቱም ወደ ቃለአብ ክፍል ገቡ።ቃለአብ ዮርዲን ሲያየው በሽታው አገረሸበት"ዮርዲዬ ውጣልኝ ዮርዲ ተወኝ ሒድልኝ"አለ።ዮርዳኖስ ግን ጠንክሮ ሊታየው ስለወሰነ የግዱን ፈገግ አለና።ሔዶ ግንባሩን ሳም አደረገዋና ተቀመጠ።ደሴም እንደዛው።ዮኒ እጁን ጨበጠው።
"ዮርዲ ልለምንህ ሒድልኝ እባክህ ልለምንህ ሒድ" እያለ አለቀሰ
ዮርዳኖስ በደመነፍስ ከተቀመጠበት ሔደና ቃለአብን በተኛበት በጥፊ አቀመሰው።"እውነቱን ልንገርህ ወንድምህ አልመስልህ እያልከኝ ነው እኔ በጭራሽ ተሸናፊ ደካማ ሞትን እንዳማራጭ የሚወስድ ልፍስፍስ ወንድም ሊኖረኝ አይችልም"አለ።
ቃለአብ ህመሙን እረስቶ ከአልጋው ላይ በደመነፍስ ተነሳ።"ዮርዲ ንገረኝ፣እኔ ማለት እኮ ህይወትህን በቁንጮው ያቆምኩት ሰው ነኝ።እንዴት ነው የአንተን ደስታ ነጥቄ የምኖረው"አለ እየጮኸ
"ቃለአብ ንገረኝ ፈልገህ ነው ያደረከው?ዮርዲን ልጉዳው ብለህ አስበህ ነው ያደረከው?"አለ
"ዮርዲ እባክህ ተወኝ" አለ ቃል በተሰላቸ ስሜት
ዮርዲ ቃለአብን እየጎተተ ሔዋን ክፍል ይዞት ገባ።ደሳለኝ እና ዮናስ ግራ ገብቷቸው ቆመው ያዩታል።
"ሔዋን ንገሪው ምንም እንዳላጠፋ ንገሪው።እባክሽ አስረጂው።ሁለታችሁም ምንም እንዳላጠፋችሁ በያ ንገሪው።"ብሎ ሔዋን የተኛችበት አልጋ ላይ ቁጭ አደረገው።በል ቃለአብ እውነቱን ንገረኝ።እኔ እንድበረታ ነው አይደል የምትፈልገው።እሱን ከሆነ የምትፈልገው ሔዋን ፍቅረኛህ ብቻ አይደለችም ከዚህ በኋላ የልጅ እናትህም ጭምር አለ ዮርዲ።
"አይሆንም አይሆንም"አለ ቃለአብ
"የምትደክምብኝ ከሆነ እኔ መበርታት እንዴት ይቻለኛል።የአንተን ውሳኔ ልክ ነው ማለት ነው።እኔ እደግመዋለሁ"ብሉ ሊወጣ ወደ በሩ ሲራመድ ቃለአብ ቀድሞት ከዮርዲ እግር ስር ወደቀ።
"ዮርዲ ገድለኸኝ ሒድ።ጭራሽ አታደርገውም"አለ
"ውሳኔዬን ካላከበርክ አደርገዋለሁ"አለ ዮርዲ እልህ ተያይዞት
"እሺ ዮርዲዬ እባክህ ተው ውሳኔህን አከብራለሁ"አለ ቃል።


ፍቅር ምንድን ነው?
ወጣቶች ሆይ የፍቅር ትርጉም እየገባን አይደለም።ፍቅር ማለት የሆነ ሰዐት ላይ አገርሽቶ የሆነ ሰዐት ላይ ደግሞ ሰከን የሚል ስሜት አይደለም።መላመድ ፍቅርን አያመጣም።መጀመሪያ ልብ ላይ የሌለን የፍቅር ስሜት ለማምጣት መሞከር ቂልነት ነው።ስንቶቻችን ነን ከነገ ለማይዘል ስሜት የፍቅርን ስም የምናጎድፍ።ፍቅር ግጥምጥሞሽ እንጂ ስሜቱን እናምጣ ብለን ስበን የምናመጣው አይነት የፍትወት ስሜት የለውም።ሔዋን እንደዚህ ትላለች።ዮርዲ ላይ የነበረኝ ፍቅር ወንድማዊ እንጂ ፍፁም ፆታዊ አልነበረም።መቀራረባችን ብቻ ፍቅር መስሎኝ ከዮርዲ ጋር ነበርኩ።ከዛም በዘለለ ጓደኞቼ በሙሉ ፍቅረኛ ስለነበራቸው እኔም ፍቅረኛ አለኝ ለማለት የማይሆን ጉድ ውስጥ ገብቼ ነበር።የዘመኑ ሙድ በቃ ጥንድ ነች ለመባል ወይም ጥንድ ነው ለመባል አፈቀርኩህ አፈቀርኩሽ እየተባባሉ የፍቅርን ትርጉም መላቅጡን አሳጥተው ከአልጋ ላይ ያልዘለለ ሆኖ ይቀራል።ግን በዮርዳኖስ ፍቅሬ ቃለአብን አገኘሁ።ዮርዳኖስን ለፍቅር ራሱን ሰጥቷልና አምላክ ይከፍለዋል ትላለች።ቃለአብ በበኩሉ እንደዚህ ይላል።ፍቅር አጋጣሚ ነው።ፍቅር ዮርዳኖስ ነው።ለወደደን ለእኛ ራሱን አሳልፎ ሰጠ።ዮርዲ እንደዚህ ይላል ።ፍቅር እግዚአብሔር ነው።እግዚአብሔር የሰው ልጆች በድለውት እንኳን ስለፍቅር ብሎ ራሱን መሰዋት አድርጎ አቀረበ።እኔም ሁለት ለተፋቀሩ ሰዎች ራሴን ገታሁ።ሔዋን ትክክለኛ አፍቃሪ ነች ለወንድሜ ለቃለአብ ትገባዋለች ይገባታል።እውነት የሔዋንን ውሳኔ ከልቤ ተቀብየዋለሁ።ለአሰበችበት አላማ ፅኑ ሆኖ መቆምን አየሁ።ይሉኝታ ይዟት ከእኔ ጋር አልተቀመጠችም።ልባችንን ማዳመጥ መቻልን እንዳለብን ሔዋን አስተምራኛለች።እኔም ያቺ ፍቅ

BY Ahadu picture


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/yegna_mastawesha/37

View MORE
Open in Telegram


Ahadu picture Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

What is Telegram?

Telegram is a cloud-based instant messaging service that has been making rounds as a popular option for those who wish to keep their messages secure. Telegram boasts a collection of different features, but it’s best known for its ability to secure messages and media by encrypting them during transit; this prevents third-parties from snooping on messages easily. Let’s take a look at what Telegram can do and why you might want to use it.

Ahadu picture from hk


Telegram Ahadu picture
FROM USA